አላህ ከረዳን ማንም ሊያሸንፈንአይችልምበገዛ ሀገራችን ሙስሊሙ ሕዝብእየተጎነጨ ካለው መራራ ስቃይባሻገር በአለም አቀፍ ደረጃየሚከሰቱ ሁኔታዎችን ሰፋ ባለመነፅር ስንመለከታቸው የአላህጠላቶች ሙስሊሙን ለመቀራመትአሰፍስፈው እና አድፍጠውእናገኛቸዋለን፡፡ ከምስራቅ እስከምዕራብ ከሰሜን እስከ ደቡብ ድረስበእሳት እየተማገዱ የሚገኙትሙስሊሞች ለዚህ ሁነኛ አስረጅናቸው፡፡ከ90 አመታት በፊት እንደ አንድሕዝብ ሆኖ በአንድ ኸሊፋ ሲተዳደርየነበረው ሙስሊሙ ኡማበአንግሊዝና ፈረንሳይየ”ሳይክስፒኮ” አሻጥራዊ ስምምነትሰፊውን የተንጣለለ ሀገሩንገነጣጥለውና ቦጫጭቀውቅጥረኛ መንግስታትን በጫኑበትማግስት በኩፍር ኃይላትየተቋቋመው የተባበሩትመንግስታት ድርጅት አሁንም ድረስወገቡን አስሮ ፀረ-ኢስላም ህጎችንማፅደቁን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡የቅኝ ገዢዎችን የግዳጅ ተልዕኮለማስፈፀም በሙስሊም ከባተጆብነውና ተሹመው የተቀመጡትቅጥረኛ የዐረብ መንግስታትምግዴታቸውን ለማሳካት ይችሉ ዘንድመንግስታዊ “ዓሊሞችን”ከፊትለፊት በማሰለፍ ለመቶአመታት ያህል የሙስሊሙን ኡመትጠፍረው አቆይተውታል፡፡በተ.መ.ድ. አቅፍ ውስጥ የሚገኙትየምዕራቡ አለም ሀገራት ለምሳሌበሶሪያ ባለፉት 6 አመታት ውስጥከ500 ሺ በላይ ሕፃናት፣ ሴቶችናአረጋውያን በቦምብ ናዳ እሳት ሲጋዩእያዩ አንዳችም ስሜትአልሰጣቸውም፡፡ እንደ ሰብአዊፍጡር እንኳ አልቆጠሯቸውም፡፡ሙስሊሙ ሕዝብ እያለቀ ባለበትሁኔታ ምዕራባውያኑ ግን በጎንበኩል ለእስራኤል ስጋት ነውያሉትን የኬሚካል መሳሪያከጨፍጫፊው የሶሪያ አገዛዝየማስፈታታቸው እርምጃ በሁለትመስፈሪያ እንደሚሰፍሩናለሙስሊሙ ሕዝብ ያላቸውን ስርየሰደደ ጥላቻ ፍንትው አድርጎያሳያል፡፡ ከእነዚህ ጠላቶች መልካምነገር መጠበቅ ቂልነት ነው፡፡በሀገራችን የሚደርስብንን መራርሰቆቃ ለምዕራባውያን ሴራጠንሳሾችና ሙስሊሙን አለምበእስፖንሰርነት ለሚያስፈጁአርጉም የምዕራባውያንመንግስታት ለማሰማት አሁንምጭምር ስንታትር ይገርመኛል፡፡ከአይሁድና ከነሷራ አንዳች እገዛንመጠበቅ ፍፅም ጅልነት ነው፡፡አሁን ያለው የሀገራችን ዮሐንሳዊአገዛዝም ቢሆን የአለም አቀፉንፀረ-ኢስላም ሲስተም የዘረጉትየአሳዳሪዎቹ ቡችላ እንጂ ሌላአይደለም፡፡አንድ ልንገነዘው የሚገባ ነገርቢኖር አለማቀፋዊ ፀረ-ኢስላምዘመቻ መፋፋሙን ነው፡፡በየትኛውም የአለም ክፍልሙስሊሙ አላህ በሚፈልገውመንገድ ተመቻችቶና እራሱንአደራጅቶ በዲኑም ሆነ በዱንያውእየበለፀገ እንዲኖር ፀረ-ኢስላሙinternational system ፈፅሞአይፈቅድም፡፡ ይህን ሙስሊሙንየማኮላሸት አሻጥር ለማሳካትበሚልም ነው በአለም ዙርያበቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪሙስሊሙ እየተጨፈጨፈየሚገኘው፡፡ይህን መጠነሰፊ የሆነንአለማቀፋዊ ጥቃትን በመመከትለድል መብቃት የሚቻለው የአላህንእና የረሱልን /ሰ.ዐ.ወ/ አስተምህሮበጥልቀት ማጤን ስንችል እናከነባራዊው ተጨባጭ ሁኔታ ጋርአጣጥመን መጓዝ ስንችል ብቻነው፡፡ ይህ ደግሞ እዚህ ዱንያ ላይየመከሰታችንን መንስኤ በቅጡያስገነዝበናል፡፡ ሙስሊሙየመፈጠሩ ውስጠ ሚስጥር ሲገባውነስር ማግኘቱ ጥርጥር የለውም፡፡ምክንያቱም ይህን ሲረዳ፡ ኑሮው፣ልጆቹ፣ ንብረቱ፣ ሕይወቱ… ሁሉየአላህና ለአላህ መሆናቸውንይገነዘባል፡፡ የዚያኔ ሁሉንም ሳይሳሳእንደየአስፈላጊነቱ በመለገስየአላህን ዲን መርዳት ይጀመራል፡፡በዚህን ጊዜ የአላህ /ሱ.ወ/“ኢንተንሱሩላሃ የንሱርኩም” ቃልተግባራዊ ይሆናል፡፡ በቃሉመሰረትም የአላህ እርዳታ ከተፍይላል፡፡አላህ ይረዳን!
ምላሽ ይስጡሰርዝአላህ ከረዳን ማንም ሊያሸንፈን
አይችልም
በገዛ ሀገራችን ሙስሊሙ ሕዝብ
እየተጎነጨ ካለው መራራ ስቃይ
ባሻገር በአለም አቀፍ ደረጃ
የሚከሰቱ ሁኔታዎችን ሰፋ ባለ
መነፅር ስንመለከታቸው የአላህ
ጠላቶች ሙስሊሙን ለመቀራመት
አሰፍስፈው እና አድፍጠው
እናገኛቸዋለን፡፡ ከምስራቅ እስከ
ምዕራብ ከሰሜን እስከ ደቡብ ድረስ
በእሳት እየተማገዱ የሚገኙት
ሙስሊሞች ለዚህ ሁነኛ አስረጅ
ናቸው፡፡
ከ90 አመታት በፊት እንደ አንድ
ሕዝብ ሆኖ በአንድ ኸሊፋ ሲተዳደር
የነበረው ሙስሊሙ ኡማ
በአንግሊዝና ፈረንሳይ
የ”ሳይክስፒኮ” አሻጥራዊ ስምምነት
ሰፊውን የተንጣለለ ሀገሩን
ገነጣጥለውና ቦጫጭቀው
ቅጥረኛ መንግስታትን በጫኑበት
ማግስት በኩፍር ኃይላት
የተቋቋመው የተባበሩት
መንግስታት ድርጅት አሁንም ድረስ
ወገቡን አስሮ ፀረ-ኢስላም ህጎችን
ማፅደቁን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
የቅኝ ገዢዎችን የግዳጅ ተልዕኮ
ለማስፈፀም በሙስሊም ከባ
ተጆብነውና ተሹመው የተቀመጡት
ቅጥረኛ የዐረብ መንግስታትም
ግዴታቸውን ለማሳካት ይችሉ ዘንድ
መንግስታዊ “ዓሊሞችን”
ከፊትለፊት በማሰለፍ ለመቶ
አመታት ያህል የሙስሊሙን ኡመት
ጠፍረው አቆይተውታል፡፡
በተ.መ.ድ. አቅፍ ውስጥ የሚገኙት
የምዕራቡ አለም ሀገራት ለምሳሌ
በሶሪያ ባለፉት 6 አመታት ውስጥ
ከ500 ሺ በላይ ሕፃናት፣ ሴቶችና
አረጋውያን በቦምብ ናዳ እሳት ሲጋዩ
እያዩ አንዳችም ስሜት
አልሰጣቸውም፡፡ እንደ ሰብአዊ
ፍጡር እንኳ አልቆጠሯቸውም፡፡
ሙስሊሙ ሕዝብ እያለቀ ባለበት
ሁኔታ ምዕራባውያኑ ግን በጎን
በኩል ለእስራኤል ስጋት ነው
ያሉትን የኬሚካል መሳሪያ
ከጨፍጫፊው የሶሪያ አገዛዝ
የማስፈታታቸው እርምጃ በሁለት
መስፈሪያ እንደሚሰፍሩና
ለሙስሊሙ ሕዝብ ያላቸውን ስር
የሰደደ ጥላቻ ፍንትው አድርጎ
ያሳያል፡፡ ከእነዚህ ጠላቶች መልካም
ነገር መጠበቅ ቂልነት ነው፡፡
በሀገራችን የሚደርስብንን መራር
ሰቆቃ ለምዕራባውያን ሴራ
ጠንሳሾችና ሙስሊሙን አለም
በእስፖንሰርነት ለሚያስፈጁ
አርጉም የምዕራባውያን
መንግስታት ለማሰማት አሁንም
ጭምር ስንታትር ይገርመኛል፡፡
ከአይሁድና ከነሷራ አንዳች እገዛን
መጠበቅ ፍፅም ጅልነት ነው፡፡
አሁን ያለው የሀገራችን ዮሐንሳዊ
አገዛዝም ቢሆን የአለም አቀፉን
ፀረ-ኢስላም ሲስተም የዘረጉት
የአሳዳሪዎቹ ቡችላ እንጂ ሌላ
አይደለም፡፡
አንድ ልንገነዘው የሚገባ ነገር
ቢኖር አለማቀፋዊ ፀረ-ኢስላም
ዘመቻ መፋፋሙን ነው፡፡
በየትኛውም የአለም ክፍል
ሙስሊሙ አላህ በሚፈልገው
መንገድ ተመቻችቶና እራሱን
አደራጅቶ በዲኑም ሆነ በዱንያው
እየበለፀገ እንዲኖር ፀረ-ኢስላሙ
international system ፈፅሞ
አይፈቅድም፡፡ ይህን ሙስሊሙን
የማኮላሸት አሻጥር ለማሳካት
በሚልም ነው በአለም ዙርያ
በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ
ሙስሊሙ እየተጨፈጨፈ
የሚገኘው፡፡
ይህን መጠነሰፊ የሆነን
አለማቀፋዊ ጥቃትን በመመከት
ለድል መብቃት የሚቻለው የአላህን
እና የረሱልን /ሰ.ዐ.ወ/ አስተምህሮ
በጥልቀት ማጤን ስንችል እና
ከነባራዊው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር
አጣጥመን መጓዝ ስንችል ብቻ
ነው፡፡ ይህ ደግሞ እዚህ ዱንያ ላይ
የመከሰታችንን መንስኤ በቅጡ
ያስገነዝበናል፡፡ ሙስሊሙ
የመፈጠሩ ውስጠ ሚስጥር ሲገባው
ነስር ማግኘቱ ጥርጥር የለውም፡፡
ምክንያቱም ይህን ሲረዳ፡ ኑሮው፣
ልጆቹ፣ ንብረቱ፣ ሕይወቱ… ሁሉ
የአላህና ለአላህ መሆናቸውን
ይገነዘባል፡፡ የዚያኔ ሁሉንም ሳይሳሳ
እንደየአስፈላጊነቱ በመለገስ
የአላህን ዲን መርዳት ይጀመራል፡፡
በዚህን ጊዜ የአላህ /ሱ.ወ/
“ኢንተንሱሩላሃ የንሱርኩም” ቃል
ተግባራዊ ይሆናል፡፡ በቃሉ
መሰረትም የአላህ እርዳታ ከተፍ
ይላል፡፡
አላህ ይረዳን!